Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Friday, March 28, 2025

3 stories

BBC Amharic·7:04 AM

'ዝምተኛው ገዳይ' በኢትዮጵያ

የዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ የአየር ብክለት ልኬት ከፍተኛ መሆኑን ያሳያል። ድርጅቱ እንደሚለው 99 በመቶው የዓለም ሕዝብ የሚተነፍሰው አየር ተበክሏል። ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች የሚዳርገው የአየር ብክለት በኢትዮጵያ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ባለሙያ ይናገራሉ። ለመሆኑ በኢትዮጵያ ዋነኛ አየር በካዮች የትኞቹ ናቸው? መፍትሔውስ ምንድን ነው?

BBC Amharic·6:51 AM

የእንግሊዝ ትልቁ ክለብ የትኛው ነው?

BBC Amharic·6:50 AM

"የልጆቼን ቆዳ ቀለም አነጣለሁ ብዬ ጎዳኋቸው" ናይጄሪያዊቷ እናት

በሰሜን ናይጄሪያ አንድ እናት ቆዳው የተቃጠለውን እና ፊቱ እና እግሩ የተለያየ ቀለም ያለውን የሁለት ዓመት ልጇን እቅፍ አድርጋ ብስጭት ስትል ትታያለች።

Thursday, March 27, 2025

7 stories

Shega·6:00 PM

Ethiopian Airlines Signs $30M Agreement to Bring an Electric Air Taxi Network to Africa

Better Auth is developed by Bereket Engida and Kinfemichael Tariku, a duo in their early 20s who swapped college classrooms for coding. By Etenat AwolEthiopian Investment Holdings (EIH) has terminated its Memorandum of Understanding (MoU) with Ababa-based electric vehicle (EV) startup Dodai Inc. five months after it was signed. By Team Shega

BBC Amharic·4:19 PM

ጀርመን የኤርትራ መንግሥትን ለመገልበጥ አሲሯል ያለችውን የብርጌድ ንሃመዱን ቡድን "በአገር ውስጥ አሸባሪነት" ፈረጀች

የጀርመን ባለስልጣናት የኤርትራን መንግሥትን የመገልበጥ ዓላማን አንግቧል ባሉት ብርጌድ ንሃመዱ በተሰኘው እንቅስቃሴ ተሳትፎ በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ በስድስት ግዛቶች የፖሊስ ዘመቻ መጀመራቸው ተገለጸ።

BBC Amharic·11:43 AM

የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር በቁም እስር ላይ መሆናቸውን ፓርቲያቸው አስታወቀ

የደቡብ ሱዳን ምክትል ፕሬዝዳንት ሪክ ማቻር በቁም እስር ላይ መሆናቸውን ፓርቲያቸው አስታወቀ

BBC Amharic·9:47 AM

በደብረፅዮን የሚመራው የህወሓት ክንፍ፤ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የእጩ ጥቆማ ጥሪ "የፕሪቶሪያውን ስምምነት የሚጥስ" ነው አለ

በዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የሚመራው የህወሓት ክንፍ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት መረጣ ያቀረቡትን የእጩ ጥቆማ ጥሪ፤ "የፕሪቶሪያውን ስምምነት የሚጥስ አካሄድ" እንደሆነ በመግለጽ ተቃወመ። የፌደራል መንግሥት "የትግራይን ህልውና የሚፈታተኑ ሁካታ እና ግጭትን የሚፈጥሩ ስራዎችን" እያከናወነ ነው ሲልም ከስሷል።

BBC Amharic·9:05 AM

ቻይና በቲክቶክ ሽያጭ ላይ እንድትስማማ አሜሪካ የታሪፍ ቅናሽ ልታደርግ እንደምትችል ትራምፕ ተናገሩ

BBC Amharic·8:56 AM

ዜሌንስኪ ለሩሲያ ቅድመ ሁኔታ አሜሪካ 'ጠንካራ ምላሽ' እንደምትሰጥ ተስፋ እንዳላቸው ገለፁ

BBC Amharic·7:05 AM

ፖላንድ የስደተኞች ጥገኝነት የመጠየቅ መብትን ልታግድ ነው

የፖላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶናልድ ቱስክ መንግሥታቸው በቤላሩስ ድንበር በኩል ወደ ፖላንድ የሚገቡ ስደተኞችን ጥገኝነት የመጠየቅ መብት ለጊዜው እንደሚያግድ ገለፁ። ቱስክ ይህን ያስታወቁት የፖላንድ ባለስልጣናት ይህንን መብት እስከ 60 ቀናት ድረስ እንዲያግዱ የሚፈቅደው አወዛጋቢ ሕግ በፕሬዚደንት አንድርዜጅ ዱዳ ከተፈረመ በኋላ ነው።

Advertisement
Previous pageNext page