Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Sunday, March 9, 2025

10 stories

The Reporter·12:13 AM

ለጉምሩክ ኮሚሽን ዋና መሥሪያ ቤት ግንባታ ተሰጥቶ የነበረው ቦታ ለኦሮሚያ ባህል ማዕከል ተላለፈ

የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ውሳኔው የከተማ አስተዳደሩ ነው ብሏል በአዲስ አበባ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ዋና መሥሪያ ቤት ግንባታ ከአንድ ዓመት በፊት ተሰጥቶ የነበረው 12 ሺሕ ካሬ ሜትር ቦታ፣ ለኦሮሚያ ባህል ማዕከል ማስፋፊያ ፕሮጀክት...

BBC Amharic·9:30 AM

በትውልደ ኤርትራዊው አሜን ተክላይ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ታዳጊዎች ተያዙ

በስኮትላንድ ግላስጎው አሜን ተክላይ በተባለ ታዳጊ ግድያ ጋር በተያያዘ ፖሊስ ባደረገው ምርመራ የ14 እና የ15 ዓመት እድሜ ያላቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ።

The Reporter·12:12 AM

የመንግሥት መዋቅር ክፍተት ከፍተኛ ገቢ የሚያስገኝ የግብርና አሠራር በታሰበው ልክ እንዳይተገበር አድርጓል ተባለ

አሠራሩ የአርሶ አደሮችን ዓመታዊ ገቢ ከፍ ያደርጋል ተብሏል በሃይማኖት ደስታ ለአርሶ አደሮች 129 በመቶ የገቢ ዕድገት ያስገኘላቸው ዘመናዊ የግብርና አሠራር  በታሰበው ልክ እንዳይተገበር፣ ከላይ እስከ ታች ያለው የመንግሥት መዋቅር ክፍተት መፍጠሩ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው የግብርና ሚኒስቴር ከጃፓን...

BBC Amharic·8:17 AM

የሶርያ የጸጥታ ኃይሎች በመቶዎች የሚቆጠሩ ንፁኃንን ገድለዋል የሚል ክስ ቀረበባቸው

የሶሪያ የጸጥታ ኃይሎች በአገሪቱ የባሕር ዳርቻ አካባቢው በቀጠለው አለመረጋጋት በመቶዎች የሚቆጠሩ የአላዋይት ማኅበረሰብ አባላትን ገድለዋል የሚል ውንጀላ ቀረበባቸው።

The Reporter·12:11 AM

የኤሌክትሪክ አገልግሎት ከሚያዝያ ወር ጀምሮ የፍጆታና የአገልግሎት ታሪፍ ጭማሪ ሊያደርግ ነው

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ወር ድረስ የፍጆታ የአገልግሎት ታሪፍ ተመን ጭማሪ ሊያደርግ መሆኑ ታወቀ፡፡ በዚህም መሠረት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ወር ድረስ በመኖሪያ ቤት ታሪፍ ላይ 0.50 ኪሎ ዋት ሰዓት የሚጠቀሙ...

BBC Amharic·8:11 AM

በሩስያ የአየር ጥቃት ቢያንስ 25 ሰዎች መሞታቸውን ዩክሬን አስታወቀች

ሩስያ በዩክሬን ላይ በፈጸመችው ተደጋጋሚ የአየር ጥቃት ቢያንስ 25 ሰዎች መሞታቸውን የአገሪቱ ባለስልጣናት ተናገሩ። በዶኔትስክ ግዛት በተፈፀመ አንድ ጥቃት በትንሹ 11 ሰዎች ሲገደሉ፣ የስድስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ 40 ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት ቅዳሜ ዕለት ተናግረዋል።

BBC Amharic·7:59 AM

አሜሪካ ከ15 ዓመታት በኋላ ተግባራዊ ማድረግ የጀመረችው በአልሞ ተኳሾች የሚፈጸም የሞት ቅጣት

በአሜሪካ ከአስራ አምስት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ አንድ ሞት የተፈረደበት እስረኛ በአልሞ ተኳሾች በጥይት አርብ ዕለት ተገድሏል። የደቡብ ካሮላይና ጠቅላይ ፍርድ ቤት ብራድ ሲግሞን የተሰኘው ፍርደኛ የሞት ቅጣቱ በጥይት ተፈጻሚ እንዲሆንበት ብይኑን ረቡዕ ዕለት ነበር ያስተላለፈው።

BBC Amharic·7:56 AM

ታዋቂዋ ደራሲ ቺማማንዳ በእርግዝናዋ ወቅት "መጻፍ ተቸግሬ ነበር" አለች

ታዋቂዋ ደራሲ ቺማማንዳ ንጎዚ አዲቼ የመጀመሪያ ልጇን አርግዛ በነበረበት ወቅት "አስደንጋጭ በሆነ መልኩ መጻፍ አልቻልኩም ነበር" ትላለች። "በዚህ ሁኔታ ላይ መገኘት በጣም አስፈሪ ነው። ምክንያቱም ለሕይወቴ ትርጉም የሚሰጠኝ መጻፍ ብቻ ነው" ስትል የ47 ዓመቷ ተወዳጇ ናይጄሪያዊት ደራሲ ለቢቢሲ ተናግራለች።

BBC Amharic·7:55 AM

ኢትዮጵያውያን ሴቶች በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ መስኮች ያላቸው ተሳትፎ ምን ያህል ነው?

በመላው ዓለም ቁልፍ በሚባሉ የሙያ መስኮች ላይ ሴቶች ያላቸው ተሳትፎ ዝቅተኛ ነው። በተለይ ደግሞ በሳይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በኢንጅነሪንግ እና በሒሳም የትምህርት መስኮች ላይ ተሰማርተው የሚገኙ ሴቶች ቁጥር በጣም አናሳ ነው። ይህ ሴቶች ተፈላጊ በሆኑት በእነዚህ መስኮች ላይ ያላቸው ሚና በአፍሪካ ውስጥም ተመሳሳይ ገጽታ ነው ያለው። በኢትዮጵያ እና በሌሎች የአፍሪካ አገራት ሴቶች በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ መስኮች ያላቸው ተሳትፎ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል?

BBC Amharic·7:54 AM

ባይተዋር ከተማ፡ "ፒያሳ፣ ካዛንቺስ . . . ሰፈሬ አልመስል አሉኝ"

ባለፉት ዓመታት በአዲስ አበባ በቅርስነት ተመዝግበው የነበሩ እንዲሁም ሌሎችም ታሪካዊ ሕንጻዎች፣ ቤቶች እና አካባቢዎች እንደ ዋዛ አፈር ለብሰዋል። በዚህ ዘገባ፣ አንድን ሕንጻ ወይም ቤት ቅርስ አልያም ታሪካዊ ሥፍራ ለማለት መስፈርቱ ምንድን ነው? የታሪካዊ ሕንጻዎች እና ቤቶች መፍረስ በታሪክ፣ በነዋሪዎች ሥነ ልቦና፣ በኪነ ሕንጻ እና በማኅበራዊ መስተጋብር ላይ ምን ጫና ያሳድራል? ቅርሶች እና ታሪካዊ ሥፍራዎችን እንዴት ጠብቆ ማደስ፣ ማዘመን፣ መልሰው አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ማድረግ እንዲሁም ከሌሎች ግንባታዎች ጋር ጎን ለጎን እንዲሄዱ ማድረግ ይቻላል? የሚሉት እና ተያያዥ ነጥቦች ተዳሰዋል።

Advertisement
Previous pageNext page