የሙርሌ ታጣቂዎች በጋምቤላ ክልል ሕፃናትንና ከብቶችን አግተው መውሰድ እንዳላቆሙ ተነገረ
የጋምቤላን ክልል ከሚያዋስነው ደቡብ ሱዳን የሚመጡ የሙርሌ ታጣቂዎች፣ በክልሉ በሚገኙ የኑዌርና የአኙዋ ዞኖች ላይ ጥቃት በመፈጸም፣ ሕፃናትንና ከብቶችን አግተው መውሰድ እንዳላቆሙ፣ የክልሉ የሰላምና የፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የጋምቤላ ክልል የሰላምና የፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ማበር ኮር...
The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የጋምቤላን ክልል ከሚያዋስነው ደቡብ ሱዳን የሚመጡ የሙርሌ ታጣቂዎች፣ በክልሉ በሚገኙ የኑዌርና የአኙዋ ዞኖች ላይ ጥቃት በመፈጸም፣ ሕፃናትንና ከብቶችን አግተው መውሰድ እንዳላቆሙ፣ የክልሉ የሰላምና የፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የጋምቤላ ክልል የሰላምና የፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ማበር ኮር...
የቁም እንስሳት አቅራቢ ነጋዴዎች በደረሰኝ እንዲሸጡ መንግሥት ትዕዛዝ በማስተላለፉ ምክንያት፣ ሥጋ ላኪዎች የአቅርቦት ችግር እንደገጠማቸውና ከገበያ ውድድር ውጪ ሊሆኑ እንደሚችሉ ሥጋት እንዳላቸው ተናገሩ፡፡ የአቢሲኒያ ቄራ ድርጅት ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ቴዎድሮስ ታደሰ፣ መንግሥት የቁም...

በአራተኛ ዓመት የፓርላማ ዘመን የግማሽ ዓመት እረፍት ላይ የሚገኘው የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት፣ ከተቋቋመ ሶስት አመታትን ያስቆጠረውን የአገራዊ ምክክር ኮሚሽንን ሪፓርት ለማዳመጥና በፓርላማ የፀደቀለትን የሶስት ዓመት የሥራ ጊዜ እንደገና ለማራዘም፣ በመጭው ማክሰኞ የካቲት 11 ቀን...

ተቀራራቢ ፉክክር በተካሄደበት ምርጫ የጂቡቲው ዕጩ ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ስድስተኛ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ። ከኬንያው የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የተቃዋሚ መሪ ራይላ ኦዲንጋ ጋር ለስድስት ዙር በተካሄደ የምርጫ ሂደት የጂቡቲው ተወካይ አሸናፊ ሆነዋል።

የ 59 ዓመቱ ዲፕሎማትና የጂቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሚስተር ማህሙድ ዓሊ ይሱፍ ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽንን ሊቀመንበር ሆነው እንዲመሩ ዛሬ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ ም በአዲስ አበባ መካሔድ በጀመረው የአፍሪካ ኅብረት...

ታዋቂው የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሙዚቀኛ አማጺያኑ በተቆጣጠሯት ጎማ ከተማ በሙዚቃ የቪዲዮ ቀረጻ እያከናወነ ባለበት ወቅት ተገደለ። ሙዚቀኛው ኤም23 የተሰኙት የኮንጎ አማጺያን ከተማዋን መቆጣጠራቸውን የሚያወግዝ ዘፈን በቅርቡ ለቆ ነበር።

ጎንደር ዩኒቨርሲቲው ዛሬ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓ.ም ፣ 254 ወንድ እና 112 ሴት የሕክምና ተማሪዎቹን ያስመረቀው ለ40ኛ ጊዜ መሆኑንና ይኸም ዩኒቨርስቲው የተመሠረተበትን ምዕተዓመት እያከበረ ባለበት ጊዜ በመሆኑ ልዩ እንደሚያደርገው ተገልጿል። ተቋሙ ህክምና ተማሪዎች 40ኛ...

የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ በአውሮፓ ዲሞክራሲ ላይ ከፍተኛ ስጋት የጋረጡት ሩሲያ እና ቻይና ሳይሆኑ "ከውስጥ የመነጨ ነው" ሲሉ ጠንከር ያለ ወቀሳ ሰንዝረዋል።

በኢትዮጵያ ለዐይነ ስውራን ትምህርት መሠረተ ልማት የሚውል የ60 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች መንግስት ዛሬ የካቲት 8 ቀን 2017 ዓም መሰጠቱ ታወቀ። ድጋፉ የተሰጠው የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ፕሬዚደንት ሼክ ሞሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን...

በሕንድ ባለቤቱን በመድፈር እና ከተፈጥሮ ውጪ የግብረ ስጋ ግንኙነት በመፈጸም ወንጀል ተከስሶ የተፈረደበት ግለሰብ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በነጻ መለቀቁ ቁጣን ቀሰቀሰ።
