ካናዳ ለናይጄሪያ ጦር አዛዥ ቪዛ መከልከሏ ቁጣን አስነሳ
ካናዳ ወደ አገሯ አንዳይገቡ ቪዛ ከከለከለቻቸው የናይጄሪያ መከላከያ አባላት መካከል የጦር ኃይል አዛዡ ይገኙበታል።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
ካናዳ ወደ አገሯ አንዳይገቡ ቪዛ ከከለከለቻቸው የናይጄሪያ መከላከያ አባላት መካከል የጦር ኃይል አዛዡ ይገኙበታል።

የአተነፋፈሳችን ሁኔታ በጤናች ላይ የራሱ የሆነ ውጤት አለው። የተለያዩ የአተነፋፈስ ዘዴዎችን በመጠቀም በሰው ልጆች ጤና ላይ ለውጥ ማምጣት በሺዎች ለሚቆጠሩ ዓመታት የታወቀ ነው።

ሙሳ ፋኪ መሐማት የሁለት ዙር የሥልጣን ዘመናቸው ተጠናቅቆ ቦታቸውን ለአዲስ ሊቀመንበር ለማስረከብ ዛሬ ምርጫ ይካሄዳል። የሥልጣን ዘመናቸው ያበቃውን ሙሳ ፋኪ ማሐማትን ለመተካት የኬንያው ራይላ ኦዲንጋ፣ የጂቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሐሙድ አሊ ዩሱፍ እና የቀድሞው የማዳጋስካር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሪቻርድ ራንድራያማንድራቶ ይፎካከራሉ። የአህጉራዊው ድርጅት ሊቀመንበር ደመወዝ ስንት ነው? ምን ጥቅማ ጥቅምስ ያገኛል?

Refraining from disclosing exact expenditure, the CEO revealed that nearly 235 million dollars in investments had been mobilized and deployed by mid-year. By Team ShegaCharging costs are set at 10 birr per kilowatt-hour (kWh), and the service is unlocked by scanning the QR code on the charging ports. By Team Shega

ክፍፍል እና እሰጣገባ ውስጥ ያሉት ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አመራሮች የፖለቲካ ግቦቻቸውን ለማሳካት "ኃይልን ላለመጠቀም" መፈራረማቸውን የትግራይ የሃይማኖት አባቶች ይፋ አደረጉ። ለሁለት የተከፈለው ህወሓት አመራሮች የሆኑት የአቶ ጌታቸው ረዳ እና የዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ፊርማ ያረፈበት ይህ ሰነድ፣ አንዳቸው በሌላኛቸው ላይ "የበላይነት ለማረጋገጥ ወደ ማንኛውም ዓይነት የአመጽ ተግባር" እንደማይገቡ የሚገልጽ ነው።

የቢቢሲ ስፖርት ተንታኙ ክሪሰ ሱተን ቶተንሀም ከማንቸስተር የሚያደርጉትን ጨዋታ መገመት ፈጣን ሎተሪ እንደመፋቅ ነው ይላል። ሱተን ለመጀመሪያ ጊዜ ለዚህ ጨዋታ ሁለት ግምቶችን አስቀምጧል። "አንዳንድ ስታድየሞች ለአንዳንድ ክለቦች የማይነኩ ናቸው። ምክንያቱ ምን እንደሆነ አይገባኝም። ውጤቱ መቀየሩ ግን የማይቀር ነው" ይላል ሱተን። ሱተን አርብ፣ ቅዳሜ እና እሑድ የሚደረጉ ጨዋታዎችን ግምት እንዲህ አስቀምጧል።

የእስራኤል ፓርላማ መንግሥታቸውን የሚደግፉ የኤርትራ ስደተኞችን ከአገር ለማባረር ያለመውን ረቂቅ ሕግ የመጀመሪያውን ዙር በሙሉ ድጋፍ አሳለፈ። ክኔሴት ተብሎ የሚጠራው የእስራኤል ፓርላማ ኤርትራውያን ስደተኞችን ከአገር ለማባረር ያለመውን ረቂቅ ሕግ የመጀመሪያ ዙር 51 ለ 0 በሆነ ድምጽ ማሳለፉን የእስራኤሉ ጋዜጣ ዘ ታይምስ ኦፍ እስራኤል ዘግቧል።

በኒውዮርክ ከተማ ከንቲባ ኤሪክ አዳምስ የተጀመረውን የሙስና ክስ እንዲያቋርጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸው የማንሃተን ከፍተኛ አቃቤ ህግ ከስራ ለቀቁ።

ሐማስ በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት መሠረት ታጋቾችን መልቀቅ እንደሚቀጥል አስታወቀ። ይህን የሐማስ ውሳኔ ተከትሎ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ፈርሶ ድጋሚ ጦርነት ሊጀምር ይችላል የሚለው ስጋት ቀንሷል።

አሜሪካ እና ሩሲያ የሚያቀርቡትን ማንኛውም የሰላም ስምምነት አገራቸው ካልተሳተፈችበት እንደማይቀበሉ የዪክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ አስጠነቀቁ ።
