በፍርድ ቤት ክርክር ጣልቃ የሚገባ አካል ከተረታ የተከራካሪዎችን ወጪና ኪሳራ እንዲከፍል የሚደነግግ መመርያ ወጣ
በፍርድ ቤት ክርክር ጣልቃ የሚገባ አካል በክርክሩ ከተረታ በተከራካሪዎች ላይ የሚደርሰውን ወጪና ኪሳራ እንዲከፍል ሊያስወስንበት የሚችል የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የወጪና ኪሳራ አወሳሰን መመርያ ቁጥር 2/2017 ወጣ፡፡ በፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ ስለተከራካሪ ወገኖች በተደነገገው አግባብ፣...


