በዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ተጫዋቿን ያለፈቃዷ የሳሙት የቀድሞው የስፔን እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ተቀጡ
የስፔን የቀድሞ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ሊዊስ ሩቤለስ በሴቶች ዓለም ዋንጫ ፍፃሜ እግር ኳስ ተጫዋቿን ጄኒ ሄርሞሶን ያለ ፈቃዷ በመሳም ጥፋተኛ ተባሉ።

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
የስፔን የቀድሞ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ሊዊስ ሩቤለስ በሴቶች ዓለም ዋንጫ ፍፃሜ እግር ኳስ ተጫዋቿን ጄኒ ሄርሞሶን ያለ ፈቃዷ በመሳም ጥፋተኛ ተባሉ።

በካናዳዋ መዲና ቶሮንቶ ሰኞ፣ የካቲት 10/ 2017 ዓ.ም በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ ተሳፍረው ለነበሩ ለእያንዳንዱ መንገደኞች 30 ሺህ ዶላር ሊሰጣቸው እንደሆነ ተገለጸ።

ባለፉት ጥቂት ወራት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኙ የመንግሥት አመራሮች በክልሉ በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች የሚሰነዘር ጥቃት ዒላማ ሆነዋል። ይህ በታጣቂዎች ጥቃት የሚፈጸምበት የኦሮሚያ ክልል አካባቢ ከአዲስ አበባ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ክስተቱ በተደጋጋሚ አጋጥሟል።

በታንዛንያ ከመካነ መቃብር የተለያዩ ነገሮችን የሚዘርፉ ሰዎች ቁጣን ቀስቅሰዋል። ነጋዴዎች የተሰረቁ ርካሽ ብረታ ብረቶችን ምንም ሳይጠይቁ መግዛታቸው ለስርቆቱ መባባስ እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።


ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የዩክሬኑን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዜሌንስኪን "አምባገነን" ብለው መጥራታቸው የሁለቱን መሪዎች መቃቃር ይበልጥ አባብሶታል። ትራምፕ ይህንን ያሉት ዜሌንስኪ ኪየቭ የተገለለችበት እና በሳዑዲ አረቢያ ለተደረገው በአሜሪካ እና ሩሲያ ንግግር በሰጡት ምላሽ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት በሚተዳደረው በሞስኮ "የሐሰት መረጃ ላይ ነው" በማለት ከወቀሱ በኋላ ነው።

አሜሪካዊቷ እናት ሳታውቅ የራሷ ያልሆነን ወንድ ልጅ እንድታረግዝና እንድትወልድ ያደረገው የአይቪኤፍ (IVF) ክሊኒክ ላይ ክስ መሰረተች።

ከቀደመው ትውልድ ጋር ሲነጻጸር ያለዕድሜያቸው የወር አበባ የሚያዩ ታዳጊዎች መበራከት ተመራማሪዎችን አሳስቧል። አንድ አዲስ ጥናት በአሜሪካ የሚኖሩ ታዳጊዎች የመጀመሪያ የወር አበባቸውን ከትክክለኛው ዕድሜያቸው ቀድመው እንደሚያዩ አመልክቷል። ለዚህም ለተበከለ አየር መጋለጣቸው እንደ አንድ ምክንያት ተጠቅሷል።

