Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Friday, February 14, 2025

3 stories

BBC Amharic·7:50 AM

ዘለንስኪ ያለ ዩክሬን ተሳትፎ የተደረሰ የሰላም ስምምነትን አልቀበልም አሉ

አሜሪካ እና ሩሲያ የሚያቀርቡትን ማንኛውም የሰላም ስምምነት አገራቸው ካልተሳተፈችበት እንደማይቀበሉ የዪክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ አስጠነቀቁ ።

BBC Amharic·7:08 AM

የሕንዳውያንን ፀጉር እያረገፈ ድንጋጤን የፈጠረው ፀጉር የሚመልጠው ወረርሽኝ

BBC Amharic·7:00 AM

ትክክለኛ የሕይወት አጋር ማግኘት እና ስኬታማ ግንኙነት መመሥረት ለምን አስቸጋሪ ሆነ?

Thursday, February 13, 2025

7 stories

BBC Amharic·5:55 PM

ህወሓት ለሦስት ወራት ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ መታገዱን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያካሂድ የተሰጠው የስድስት ወር ጊዜ በመጠናቀቁ ለሦስት ወራት ከፖለቲካዊ እንቅስቃሴ መታገዱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጮ ቦርድ አስታወቀ። ህወሓት በልዩ ሁኔታ ከተመዘገበ ጊዜ አንስቶ ባሉት ስድስት ወራት ውስጥ የቦርዱ ታዛቢዎች በተገኙበት ጠቅላላ ጉባኤ ማድረግ፣ መተዳደሪያ ደንቡን ማጽደቅና አመራሮችን መምረጥ ቢኖርበትም "ይህንን ባለማክበሩ" እግዱ እንደተጣለበት ቦርዱ ገልጿል።

The Reporter·4:59 PM

ህወሓት ህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ ፈቃዱ ታገደ

-የቦርድ ትእዛዝ አክብሮ ካልተገኘ ከሶስት ወር በኋላ እንደሚሰረዝ ተገልጿል የምስረታ 50ኛ በዓሉን ለማክበር ቀናት የቀሩት ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ እንዳያደርግ ህጋዊ ፈቃዱ መታገዱን፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከሰአታት በፊት ይፋ ባደረገው መግለጫ...

BBC Amharic·2:18 PM

በምያንማር የወንጀል ካምፖች ተይዘው የነበሩ "138 ኢትዮጵያውያን" መለቀቃቸውን ምንጮች ገለጹ

በትናንትናው ዕለት በምያንማር በሚገኙ ተለያዩ የማጭበርሪያ ካምፖች ወስጥ የነበሩ “138 ኢትዮጵያውያን” ተለቅቀው ወደ አጎራባች ወደ ሆነችው ታይላንድ መግባታቸውን ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ። በምያንማር በሚገኙት እነዚህ የወንጀል ካምፖች ውስጥ “ሶስት ሺህ ገደማ” ኢትዮጵያውያን ይገኛሉ ተብሎ ይገመታል።

Shega·11:30 AM

Ethiopian Entrepreneur Pilots Unified Agricultural Market Platform Frustrated by Middlemen

Charging costs are set at 10 birr per kilowatt-hour (kWh), and the service is unlocked by scanning the QR code on the charging ports. By Team ShegaDodai's strategy allows individual Dodai e-bike owners to obtain license plates by joining and operating under the legal umbrella of an association. By Etenat Awol

BBC Amharic·12:58 PM

ሩሲያ በቀይ ባሕር ላይ የጦር ሰፈር ለመመሥረት ከሱዳን ጋር ተስማማች

BBC Amharic·12:50 PM

ባለፈው ዓመት የጸደቀው የኢሚግሬሽን አዋጅ ወደ ኢትዮጵያ ስለሚገቡ መንገደኞች ምን ይላል?

በአሜሪካ የቆዩት ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው ወደ አገር ቤት እንዳይገቡ መከልከላቸውን መግለጻቸውን ተከትሎ ባለፈው ዓመት የተሻሻለው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አዋጅ መነጋገሪያ ሆኗል። ለመሆኑ ይህ አዋጅ ወደ ኢትዮጵያ ስለሚገቡ እና ከኢትዮጵያ ስለሚወጡ ተጓዦች ምን ይላል?

BBC Amharic·9:58 AM

የቀድሞው የጎግል ኃላፊ አሸባሪዎች ሰው ሰራሽ አስተውሎትን 'ሊጠቀሙ ይችላሉ' ብለው እንደሚሰጉ ተናገሩ

የቀድሞው የጎግል ስራ አስፈጻሚ ኤሪክ ሽሚት፤ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤ አይ) በአሸባሪዎች ወይም "አደገኛ አገራት" "ንጹሃንን ለመጉዳት" ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል የሚል ስጋት እንዳላቸው ገለጹ።

Advertisement
Previous pageNext page