Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Wednesday, February 5, 2025

3 stories

The Reporter·9:42 AM

ከአሜሪካ ድጋፍ ተቀባይ የነበሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ ዕገዳ ተጣለ

የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን፣ ከአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ) የገንዘብ ድጋፍ ያገኙ የነበሩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ንብረትና ገንዘብ ላይ ዕግድ ጣለ። ባለሥልጣኑ ማክሰኞ ጥር 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣው አስቸኳይ መግለጫ ከሰሞኑ በዩኤስኤአይዲ...

The Reporter·9:37 AM

ተፈጻሚ መሆን ያለበት የፍርድ ቤት ውሳኔ ወይስ የገቢዎች ቢሮ ማሳሰቢያ?

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ መመርያ አውጥቶ ተግባራዊ ሲደረግ የቆየው የጣሪያና ግድግዳ ግብር፣ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ ተመሥርቶ መመርያው የወጣው ቢሮው በሌለው ሥልጣን መሆኑ ተረጋግጦ እንዲሻር ውሳኔ ቢሰጥም፣ የከተማው ገቢዎች ቢሮ ግን...

The Reporter·9:36 AM

ሕገወጥ ደላሎችን ከሎጂስቲክስ ዘርፍ ያስወጣል የተባለ ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊደረግ ነው

ሕገወጥ ደላሎችን ከሎጀስቲክስ ዘርፍ ያስወጣል የተባለ የዲጂታል ቴክኖሎጂ በጭነት ትራንስፖርት ላይ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን ተነገረ፡፡ በኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሠሪዎች ፌዴሬሽንና የዩናይትድ አፍሪካ ሎጂስቲክስ ሲስተም ከትናንት በስቲያ ሰኞ ጥር 26 ቀን 2017 ዓ.ም. ባደረጉት የመግባቢያ ስምምነት የፊርማ...

Tuesday, February 4, 2025

7 stories

BBC Amharic·7:01 PM

በዩኤስ ኤይድ የሚደገፉ የኢትዮጵያ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሀብት እና ገንዘብ እንዳያስተላልፉ ተከለከሉ

የኢትዮጵያ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ኤጀንሲ ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት የገንዘብ ድጋፍ የሚያገኙ ድርጅቶች ያለ ባለስልጣኑ "ፈቃድ" ሀብት እና ገንዘብ እንዳያስተላልፉ እንዲሁም እንዳይሸጡ ከልክሏል። መሥሪያ ቤቱ ባወጣው መግለጫ ይህንን ውሳኔ የሚተላለፉ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ እርምጃ እንደሚወስድም ጠቁሟል።

BBC Amharic·5:00 PM

ስዊትዘርላንድ ስደተኞችን ለመቀበል ፈቃደኛ ላልሆነችው ኤርትራ የምትሰጠውን እርዳታ ለማቆም ወሰነች

BBC Amharic·4:24 PM

በጉጂ ዞን ወርቅ በማውጣት ላይ የነበሩ 8 ሰዎች መሬት ተንዶባቸው ሕይወታቸው አለፈ

BBC Amharic·1:26 PM

እናት ፓርቲ የአዲስ አበባ ከተማ ያደረገው የቤት ግብር ማሻሻያ ላይ የመሰረተው ክስ ምን ይዟል?

ተቃዋሚው እናት ፓርቲ የቤት ግብር ማሻሻያን በተመለከተ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ ላይ የመሰረተውን ክስ መርታቱን ተከትሎ ውሳኔውን ለማስፈጸም መዝገብ እንደሚከፍት አስታወቀ።

BBC Amharic·12:57 PM

ኬንያ በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ላይ ያነጣጠረ ወታደራዊ ዘመቻ መጀመሯን አስታወቀች

ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በምትዋሰንበት የድንበር ግዛቶቿ ላይ ባሉ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች ላይ ያነጣጠረ ወታደራዊ ዘመቻ መጀመሯን አስታወቀች።የኬንያ መንግሥት የጦሩ አባላት ተደብቀውባቸዋል ባላቸው የማርሳቤት እና ኢሲዮሎ ግዛቶች ላይ "ወንጀለኞችን ማስወገድ" የተሰኘ ከፍተኛ የፀጥታ ዘመቻ ባለፈው ወር፣ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም. መጀመሩን ገልጿል።

BBC Amharic·10:00 AM

ትራምፕ እና መስክ ዩኤስ ኤይድን ለመዝጋት ማነጣጠራቸውን ተከትሎ ውዝግብ ተፈጠረ

የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት የሆነውን ዩኤስኤድን ከውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ ጋር ለማዋሐድ መወጠኑን ተከትሎ ሰኞ ዕለት ሠራተኞች ዋሽንግተን ከሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት እንዳይገቡ ተከልክለዋል።

BBC Amharic·8:15 AM

የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አማፂያን 'የሰብዓዊ ድጋፍ' የተኩስ አቁም አደረጉ

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጉ የአማፂዎች ትብብር ቡድን ከዛሬ ማክሰኞ፣ጥር 27/2017 ዓ.ም የሚጀምር የሰብዓዊ የተኩስ አቁም አውጇል።

Advertisement
Previous pageNext page