በአማራ ክልል የመምህራን ግድያና ሕፃናት እንዳይማሩ የሚደረገው ማስፈራራት እንዲቆም ለኮሚሽኑ አጀንዳ ቀረበ
በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው አገራዊ የምክክር መድረክ፣ በመምህራን ላይ የሚፈጸም ግድያና ሕፃናት ወደ ትምህርት ገበታ እንዳይሄዱ የሚደረገው ማስፈራራት ሊቆም እንደሚገባ ተሳታፊ መምህራን ለኮሚሽኑ አጀንዳ እንዲሆን...
The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ ከመጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው አገራዊ የምክክር መድረክ፣ በመምህራን ላይ የሚፈጸም ግድያና ሕፃናት ወደ ትምህርት ገበታ እንዳይሄዱ የሚደረገው ማስፈራራት ሊቆም እንደሚገባ ተሳታፊ መምህራን ለኮሚሽኑ አጀንዳ እንዲሆን...
ናይጄሪያዊው ሜክአፕ አርቲስት ባለፈው ታህሳስ በሰርጉ ላይ በነበረ ጭፈራ ገንዘብ በመበተኑ የስድስት ወራት እስር ተበየነበት።

በየዓመቱ ከውጭ ይመጣ የነበረ አንድ ቢሊዮን ዶላር ማዳኑንም ገልጿል ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ዕርዳታ ፈላጊዎችን ቁጥር በ86 በመቶ መቀነሱን፣ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ...

የዩክሬን ኃይሎች ለሩሲያ ሲዋጉ የነበሩ ሁለት ቻይናዊያንን በዶኔትስክ ግዛት በቁጥጥር ሥር ማዋላቸውን የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ ተናገሩ።

ኢትዮጵያ ውስጥ የጥላቻ ንግግር ሴቶችን ከማኅበራዊ ተሳትፎ እየገደባቸው መሆኑን፣ ሴንተር ፎር ኢንፎርሜሽ አሊያንስ (ሲአይአር) የተባለ በሰብዓዊ መብቶች ላይ የሚሠራ ዓለም አቀፍ ድርጅት አስታወቀ። ድርጅቱ ማክስኞ መጋቢት 30 ቀን 2017 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው ጥናት፣ በኢትዮጵያ ሴቶችና...

ዓለም እስራኤል በጋዛ ላይ የጣለችውን የእርዳታ እገዳ ላይ እርምጃ እንዲወስድ የረድዔት ተቋማት ሲያሳስቡ፤ ግዛቲቷ 'የግድያ ሜዳ ሆናለች' ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ተናገሩ።

‹‹የሙያ ማረጋገጫ መታወቂያውን ለመስጠት እንቅስቃሴ የጀመርነው ከባለሥልጣኑ ጋር ከተነጋገርን በኋላ ነው›› አቶ ታምራት ኃይሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ምክትል ሥራ አስፈጻሚ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለጋዜጠኞች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መታወቂያ ለመስጠትና የጋዜጠኞች ምዝገባ ለማከናወን፣ በኢትዮጵያ...

የህንድ ፖሊስ እንግሊዛዊ ዶክተር መስሎ ሲያጭበርብር ነበር ያለውን ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር አውሏል። ግለሰቡ በሰራው ቀዶ ጥገና የሰው ሕይወት ጠፍቷል በሚል ነው በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋለው።

የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር በመጪው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ነዳጅ ሙሉ ለሙሉ በባቡር ለማጓጓዝ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ሙና አህመድ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በየጊዜው የሚታየውን...

