Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Wednesday, April 9, 2025

4 stories

The Reporter·8:39 AM

ለጋዜጠኞች አገር አቀፍ መታወቂያ ለመስጠት የተጀመረው እንቅስቃሴ የሕግ መሠረት የለውም ተባለ

‹‹የሙያ ማረጋገጫ መታወቂያውን ለመስጠት እንቅስቃሴ የጀመርነው ከባለሥልጣኑ ጋር ከተነጋገርን በኋላ ነው›› አቶ ታምራት ኃይሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ምክትል ሥራ አስፈጻሚ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ለጋዜጠኞች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መታወቂያ ለመስጠትና የጋዜጠኞች ምዝገባ ለማከናወን፣ በኢትዮጵያ...

BBC Amharic·6:59 AM

የቻይና እና የአሜሪካ የንግድ ጦርነት ወዴት ያመራል?

ሁለቱ ባለግዙፍ ምጣኔ ኃብቶች አሜሪካ እና ቻይና ተፋጠዋል። በሁለቱ ታላላቅ ምጣኔ ኃብቶች መካከል ያለው የንግድ ጦርነት የመቀዛቀዝ ምልክት የሚያሳይ አይመስልም። የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቻይና ላይ የጣሉት ታሪፍ በእጥፍ ይጨምራል ብለው ዝተዋል። ትራምፕ ከዛቱ ከሰዓታት በኋላ ቻይና ፍንክች እንደማትል አስታውቃለች። እስከ መጨረሻው ለመታገል ቃል ገብታለች።

The Reporter·8:32 AM

የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር ነዳጅ ሙሉ በሙሉ በባቡር ለማጓጓዝ ዝግጅት ማጠናቀቁን ተናገረ

የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር በመጪው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ነዳጅ ሙሉ ለሙሉ በባቡር ለማጓጓዝ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ሙና አህመድ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በየጊዜው የሚታየውን...

The Reporter·8:30 AM

ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢና ሁለት የቦርድ አባላት ዕጩዎች ጥቆማ እንዲሰጥ ጥያቄ ቀረበ

ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢና ሁለት የቦርድ አባላት ዕጩዎች ሕዝቡ ጥቆማ እንዲሰጥ መልማይ ኮሚቴው ጥሪ አቀረበ፡፡ መልማይ ኮሚቴው ከሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ፣ ከሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን፣ ከሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን፣ ከሳይንስ አካዴሚ፣ እንዲሁም ከንግድና ዘርፍ ምክር ቤት...

Tuesday, April 8, 2025

6 stories

BBC Amharic·1:41 PM

ሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ "ከሀገር ሉዐላዊነት ያፈነገጡ ግንኙነቶች እንዲቆሙ የማድረግ" ኃላፊነት ተጣለባቸው

አዲሱ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ "ከሕገ መንግሥቱን" እና "ከሀገር ሉዐላዊነት"፤ "ያፈነገጡ ግንኙነቶች እና እንቅስቃሴዎች እንዲቆሙ የማድረግ" ኃላፊነትን የሚጥልባቸው የቃል ኪዳን ሰነድ ላይ መፈረማቸው ተገለጸ። የቃል ኪዳን ሰነዱ፤ የቀድሞ ታጣቂዎች "ትጥቅ መፍታት" እና "መልሶ መቋቋም" ተግባር "በአፋጣኝ እንዲጠናቀቅ የማድረግ" ኃላፊነትንም ለጊዜያዊ አስተዳደሩ ይሰጣል።

BBC Amharic·12:52 PM

ደቡብ ሱዳን በሌላ የአፍሪካ አገር ዜጋ ምክንያት ዜጎቿ የአሜሪካ ቪዛ መከልከላቸውን ነቀፈች

BBC Amharic·12:25 PM

ሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሆነው ተሾሙ

ሌተናንት ጄነራል ታደሰ ወረደ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ሆነው መሾማቸውን ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ በይፋዊ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ ይፋ እንዳደረጉት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት ሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የፕሬዝዳንትነት ሥልጣኑን ከአቶ ጌታቸው መረከባቸውን ተናግረዋል።

BBC Amharic·11:34 AM

በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር የአፍሪካ ኅብረት የሩዋንዳ ጭፍጨፋን ለማሰብ ካዘጋጀው ስብሰባ እንዲወጡ ተደረጉ

በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር የሆኑት አቭራም ንጉሤ ሰኞ ዕለት በአፍሪካ ኅብረት የሩዋንዳውን የዘር ጭፍጨፋ ለማሰብ ከተዘጋጀ ስብሰባ ላይ ተገድደው እንዲወጡ ተደረጉ።

BBC Amharic·10:07 AM

የምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለን ጨምሮ ሦስት የቦርዱ አባላት በአዲስ ሊተኩ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለን ጨምሮ የሥራ ዘመናቸው ሊጠናቀቅ የተቃረቡ ሦስት የቦርዱ አባላት በአዲስ ሊተኩ ነው። የሦስቱን አዲስ የምርጫ ቦርድ አመራር ዕጩ ለመመልመል የተዋቀረው ኮሚቴ፤ ከነገ ረቡዕ ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ጥቆማ መቀበል እንደሚጀምር አስታውቋል።

BBC Amharic·9:40 AM

"እህቴ ማሕጸኗን ሰጥታኝ 'ተዓምረኛ' ልጅ ወለድኩ"

Advertisement
Previous pageNext page