በግብርናና በማኅበራዊ ዘርፎች አዲስ የድጋፍ ፕሮጀክት በቅርቡ ይፋ ሊደረግ ነው
በሃይማኖት ደስታ ዴንማርክ በግብርና፣ በማኅበራዊና በሌሎች ዘርፎች የኢትዮጵያን ተጠቃሚነትን የሚያሳድግ አዲስ አገራዊ ፕሮጀክት በቅርቡ ይፋ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የዴንማርክ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ ዴንማርክ ከኢትዮጵያ ጋር ለረዥም ጊዜ የቆየ በትብብር ላይ የተመሠረተ ግንኙነት እንዳላት ያስታወሱት በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ሱኔ...




