የተወሰኑ ባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዳጋጠማቸው ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ
የተወሰኑ የአገሪቱ ባንኮች የጥሬ ገንዘብ (liquidity) እጥረት እንዳጋጠማቸውና በውጭ ምንዛሪ ተመን ረገድም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግምታዊ አስተሳሰቦች (expectations) መታየት በመጀመራቸው፣ ጥንቃቄ እንዲደረግ ሲል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ አሳሰበ። በተሻሻለው የብሔራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ...







