ከሥራ ቦታቸው ታፍሰውና ለሁለት ሳምንታት ታስረው የተለቀቁ ግለሰቦች ስለቆይታቸው ተናገሩ
‹‹በወንጀል የሚጠረጠሩ ግለሰቦችን ካልሆነ በስተቀር ፖሊስ በዘፈቀደ ከመንገድ ዳር አፍሶ አያስርም›› አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከሥራ ቦታቸው ታፍሰው አዲስ አበባ ቃልቲ የአሽከርካሪዎች ማሠልጠኛ አካባቢ ውኃ ልማት ጀርባ በሚገኘው ካምፕ ለአሥራ አምስት ቀናት ያህል ቆይተው መለቀቃቸውን፣...

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.
Updated throughout the day
‹‹በወንጀል የሚጠረጠሩ ግለሰቦችን ካልሆነ በስተቀር ፖሊስ በዘፈቀደ ከመንገድ ዳር አፍሶ አያስርም›› አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከሥራ ቦታቸው ታፍሰው አዲስ አበባ ቃልቲ የአሽከርካሪዎች ማሠልጠኛ አካባቢ ውኃ ልማት ጀርባ በሚገኘው ካምፕ ለአሥራ አምስት ቀናት ያህል ቆይተው መለቀቃቸውን፣...

ኪየቭ እና ዋሽንግተን፣ አሜሪካ ከዚህ ቀደም ለሰጠችው እርዳታ ከዩክሬን የማዕድን ሀብት ድርሻ ለማግኘት ንግግር ሲያደርጉ የቆዩ ሲሆን፣ በምላሹም ዩክሬን የደኅንነት ዋስትና ከአሜሪካ በኩል ማግኘት ትፈልጋለች። ምንም እንኳን ከፍተኛ መጠን ያለው ማዕድናት በሩሲያ በተያዙ ግዛቶቿ ውስጥ ላይ ቢገኙም፣ ትራምፕ የተለያዩ ተፈላጊ ለሆኑ ባትሪዎች እና ለከፍተኛ የቴክኖሎጂ ውጤቶች የሚያገለግሉ ማዕድናት ላይ ፍላጎት አላቸው።

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከዓመታዊ ገቢው 60 በመቶ ያህሉን ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለሚፈጽመው ግዥ መክፈል የሚያስቀርለት አሠራር መዘርጋቱ ታወቀ። ይህ የተነገረው አገልግሎቱ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሰባት ወራት የዕቅድ አፈጻጸምና በቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ዙሪያ፣ እንዲሁም አዲስ...

የእንስሳት ዲጂታል ክትትል ቴክኖሎጂ ይፋ ተደርጓል ኢትዮ ቴሌኮም በ2013 ዓ.ም. ባስጀመረው የቴሌብር አገልግሎት፣ ባለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ 51 ሚሊዮን ደንበኞችን በማፍራት 3.5 ትሪሊዮን ብር ዝውውር መፈጸሙን አስታወቀ፡፡ የካቲት 19 ቀን 2017 ዓ.ም. የግብርናውንና የማኑፋክቸር ዘርፉን፣ እንዲሁም...

በቂ የእሳት ማጥፊያ መሣሪያዎችን ያላሟሉና የደኅንነት መኮንን ያልቀጠሩ ተቋማት እስከ መቶ ሺሕ ብር ድረስ ቅጣት የሚጥል መመርያ ማዘጋጀቱን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ለሠራተኞቻቸው የአደጋ መከላከልና መቆጣጠር ሥልጠና እንዲሰጥ...
አምስተኛ ትውልድ ምርቶች የተባሉ አምስት ሺሕ ሩሲያ ሠራሽ የደረቅና የፈሳሽ ጭነት ተሽከርካሪዎች ወደ ኢትዮጵያ ለማስገባት መዘጋጀቱን፣ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሠሪዎች ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ፌዴሬሽኑ ይህንን ያስታወቀው የካቲት 20 ቀን 2017 ዓ.ም. ወደ አገር ይገባሉ ስላላቸው ተሽከርካሪዎች ለአባላትና...

Studies show that guava leaves contain significant amounts of moisture, protein, carbohydrates, and phenolic compounds, which contribute to their health benefits. By Daniel MetaferiyaDashen Bank, has partnered with global nonprofit Accion and the Mastercard Center for Inclusive Growth to build an innovation hub that focuses on women-owned MSMEs. By Etenat Awol

የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜሌንስኪ አርብ፣ የካቲት 21/ 2017 ወደ ዋይት ሃውስ ሲያቀኑ ከአሜሪካ አቻቸው ጋር መልካም ውይይት አደርጋለሁ በሚል መንፈስ ነበር።ዩክሬን ብርቅዬ የሆነውን ማዕድኗን ለአሜሪካ በመስጠት በምላሹም የጸጥታ ዋስትና እንድታገኝ ቢያልሙም ፕሬዚዳንት ዜሌንስኪ ያልታሰበ ሁኔታ ገጥሟቸዋል። በዓለም መገናኛ ብዙኃን ፊት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና ምክትላቸው ጄዲ ቫንስ "ምስጋና ቢስ" የሚሉ ቃላትን ጨምሮ ተግሳጾች፣ በኃይለቃል የተሞላ ወቀሳ እንዲሁም ዘለፋዎችን ሰንዝረውባቸዋል።

ለሁለት ሳምንታት ያህል በሳንባ ምች ህመም ህክምና ላይ ያሉት የሮማ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ የመተንፈስ ችግር እንዳጋጠማቸው ቫቲካን አስታወቀች።

በምስራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በቀጠለው ጦርነት ምክንያት ባለፈው ወር ከ500 በላይ የኤምፖክስ ታማሚዎች ከክሊኒኮች ማምለጣቸው ታውቋል ።
