Latest storiesN

Ethiopia, in focusET

ALUNEWSNalu News

Trusted Ethiopian stories, gathered with care.

© 2026 Nalu News

Nalu News

The latest stories from Ethiopia's trusted newsrooms, gathered in one place.

Advertisement

Latest stories

Updated throughout the day

Sunday, April 20, 2025

10 stories

The Reporter·12:12 AM

የወንጀል ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ረቂቅ ሕግ አለመፅደቅ ጥቃቶች እንዲስፋፉ ማድረጉን ኢሰመኮ ገለጸ

የወንጀል ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ረቂቅ ሕግ በፍጥነት አለመፅደቅ ጥቃቶች እንዲስፋፉ ምክንያት ሆኗል ሲል፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ይህንን የገለጸው፣ በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውስጥ የጥቃት ተጎጂ ሴቶችና ሕፃናት መብቶች አያያዝን በተመለከተ በ2016 ዓ.ም....

BBC Amharic·9:09 AM

በሺህዎች የሚቆጠሩ አሜሪካዊያን ትራምፕን በመቃወም አደባባይ ወጡ

The Reporter·12:11 AM

አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የጣለችው ታሪፍ ለአበባና መሰል ወጪ ንግዶች ፈታኝ እንደሚሆን ተገለጸ

መንግሥት ግን ታሪፉ የበለጠ ተወዳዳሪና ትልልቅ ኩባንያዎችን ለመሳብ ይጠቅማል ብሏል በሳሙኤል አባተ አሜሪካ በኢትዮጵያ ላይ የጣለችው ታሪፍ በአበባ፣ በአትክልት፣ በፍራፍሬና በዕፀ ጣዕም ምርቶች ላይ ተፅዕኖ እንደሚኖረው ተገለጸ፡፡ አሜሪካ ከሁለት ሳምንት በፊት ኢትዮጵያን ጨምሮ በ60 አገሮች ላይ ከአሥር...

BBC Amharic·8:10 AM

ፑቲን "ለፋሲካ የተኩስ አቁም" ቢያውጁም ጥቃት እየተፈጸመ መሆኑን ዜሌንስኪ ተናገሩ

The Reporter·12:10 AM

የፖሊሲና የሪፎርም ዕርምጃዎች ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ አስታወቁ

መንግሥት እየወሰደ ባለው የተሟላ ማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም በሁሉም መስክ ዘርፍ ጠቀሜታዎችን እያስገኘ መሆኑ የፖሊሲና የሪፎርም ዕርምጃዎች ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን ያመላክታል ሲሉ፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ በለጠ ሞላ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ የፕላንና ልማት ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማትን የዘጠኝ...

BBC Amharic·8:03 AM

ለኢትዮጵያውን ዶሮ አርደው 12 ብልቶችን በማውጣት የተካኑት ኬንያውያን

በጎረቤት አገር ኬንያ ናይሮቢ ውስጥ በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን ከመኖራቸው የተነሳ የዶሮ ነጋዴዎች ፍላጎታቸውን በመረዳት 'የሐበሻ' ዶሮዎችን እና እንቁላልን ያቀርባሉ። በተጨማሪም ኬንያውያኑ ዶሮዎቹን አርደው ኢትዮጵያውያኑ በሚፈልጉት ዓይነት 12 ብልት በማውጣት አገልግሎት ይሰጣሉ። እኛም ትንሳዔ በዓልን ምክንያት አድርገውን ለኢትዮጵያውያኑ ዶሮ አርደው በሚፈልጉት መልኩ ከሚያርቡት መካከል አንዱን ተመልክተናል።

The Reporter·12:08 AM

ጥራታቸው አጠራጣሪ የሆኑ የግብርና መሣሪያዎችን ማገድ የሚያስችል ረቂቅ መመርያ ወጣ

የኢትዮጵያ ግብርና ባለሥልጣን የብቃት ማረጋገጫን በተመለከተ ያወጣው ረቂቅ መመርያ፣ ማንኛውም የግብርና መሣሪያ ጥራትና የደ ኅንነት ጉድለትን አስመልክቶ አጠራጣሪ ሁኔታ ከተገኘ ወይም በፍተሻ ወቅት ችግር መኖሩ ሲረጋገጥ ማገድ የሚያስችል ድንጋጌ ይዞ ቀረበ፡፡ ‹‹የግብርና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች...

The Reporter·12:07 AM

ፊንቴክ ኢንቨስትመንት በአምስት ዓመታት ውስጥ 20 ሺሕ ቢዋይዲ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን አስገባለሁ አለ

ፊንቴክ ኢንቨስትመንት በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት 20 ሺሕ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ከቢዋይዲ ኩባንያ በመግዛት ለደንበኞቹ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ ይህንን ያስታወቀው ሚያዝያ 8 ቀን 2017 ዓ.ም. 258 ተሽከርካሪዎችን ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ ለማጓጓዝ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ነው፡፡ ቀደም...

The Reporter·12:06 AM

የትግራይ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ሥልጠና በሰኔ ወር ይጠናቀቃል ተባለ

ተቋርጦ የቆየው የመጀመሪያ ዙር 75 ሺሕ የትግራይ ክልል የቀድሞ ታጣቂዎች ትጥቅ የማስፈታት፣ መልሶ የማቋቋምና ወደ ማኅበረሰቡ የመቀላቀል ሥራ በሰኔ ወር መጨረሻ እንደሚጠናቀቅ ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በ2017 ዓ.ም. ሰኔ ወር መጨረሻ ድረስ የትግራይ ክልል...

The Reporter·12:04 AM

በተለያዩ አገሮች የመብት ጥሰት ለገጠማቸው 13 ሺሕ ዜጎች ድጋፍ ማድረጉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በሚገኙ የመብት ጥሰቶች ለገጠሟቸው 13 ሺሕ ኢትዮጵያውያን ድጋፍ አድርጌያለሁ አለ፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ነቢያት ጌታቸው (አምባሳደር) ሐሙስ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም. በሰጡት ሳምንታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ፣...

Advertisement
Previous pageNext page